Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

ሊግ ስፖርትን ቅዳሜ ያንብቧት፤ ምን ምን ጉዳዮችን ይዛ ወጥታ ይሆን?


ሳምንታዊዋ እና ተወዳጅዋ ጋዜጣዎ ሊግ ስፖርት ነገ በቅዳሜ በገበያ ላይ ትውላለች፤

የእርስዎ የሆነችው ይህቺ ጋዜጣ ነገ ለንባብ ስትቀርብ በሀገር ውስጥ እትም ከቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ጋር በተያያዘ የክለቡ ፕሬዝዳንትና የቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ አብነት ገ/መስቀል በክለቡ ዙሪያ ሰፋ ያለ ቃለ-ምልልስን ከጋዜጣው ሜኔጂንግ ኤዲተር ዓለምሰገድ ሰይፉ ጋር አድርገዋል፤ አቶ አብነት ምን ብለው ይሆን? ከእነዛ ውስጥ የአሰልጣኝን ቅጥር አስመልክቶ “በፉከራ፣ በድሮ ስምና ዝና ብቻ ማንንም የሀገር ውስጥ አሰልጣኝ አንቀጥርም” ያሉት ሲገኝበት ሌለው ደግሞ ሚቾን ልታመጡ አስባችሁ ነበር ለተባለው ጥያቄ በፍፁም አላሰብንም፤ የሚናፈሰውም አሉባልታ ነበር በማለት ከሰርቢያዊው አሰልጣኝ ቅጥር በኋላ ሚቾ በክለቡ ውስጥ ስለሰራው ታሪክ ምስጋናን በማቅረብ ከዚህ በኋላ “ሚቾ በምክትል አሰልጣኝነት ለማገልገል ከፈለገ መምጣት ይችላል” የሚል አስተያየትን ሰጥተዋል፤ ሊግ ነገ አታምልጦት፡፡

ሊግ ስፖርት በባህርማዶ ዘገባዋም ቫራን ለማንቸስተር ዩናይትድ ደጀን ይሆናል ተብሎ ስለመታመኑ፣ አዶይ የቼልሲ እቅድ ስለመሆኑ፣ ስሚዝሮው የቤርግካምፕ አልጋ ወራሽ ሊሆን ይችላል ተብሎ ስለመገመቱና ሌሎችንም መረጃዎች በነገው እትሟ ታስነብቦታለች፡፡
የሊግ ስፖርት ጋዜጣ የነገው የፊት ለፊት ገፅ ይህን ይመስላል

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P