Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

ሊግ ስፖርትን ቅዳሜ ያንብቧት የነገ ጋዜጣዎ ምን ምን ጉዳዮችን ይዛ ወጥታ ይሆን?

የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቤል ያለው ሲዳማ ቡናን በሰፊ ግብ ካሸነፉ እና ለቡድኑም ውጤት ማማር ጥሩ አስተዋፅኦ ካደረገ በኋላ “ከራሴ ዝና እና ክብር ይልቅ የቅዱስ ጊዮርጊስ ሻምፒዮንነት ይበልጥብኛል” በሚልና በቡድኑ የተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየቱን ለሊግ ስፖርት ጋዜጣ ሰጥቷል፡፡
ሌላው ለኢትዮጵያ ቡና ጥሩ እንቅስቃሴን ማሳየት ጀምሮ ባህርዳር ላይ በተደረገው ጨዋታ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቶ የነበረው አቤል ከበደም ከአራት ጨዋታ በኋላ ወደ ሜዳ መመለሱን በማስመልከት እና ሌሎች ለቀረቡለት ጥያቄዎች ምላሽን ሰጥቷል፡፡

አቤል ከእነዛ ውስጥ ምን ብሎ ይሆን?
እኔ “ለኢትዮጵያ ቡና የተለየው ተጨዋች አይደለውም፤ ለክለቡ አቅሜን ሳልሰስት ሁሉን ነገሬን እሰጠዋለውኝ” ሲል ተናግሯል፡፡
በባህር ማዶ ዘገባ ደግሞ ሊግ ስፖርት ሊዮኔል ሜሲ ባርሴሎናን ሊለቅ ይችላል ወይንስ? አይለቅም፣ የሮናልዶ ስኬቶች ሲዳሰሱ፣ ኤሪክሰን ከቶተንሃም የለቀቀበትን ምክንያት ስለሚናገርበት ዘገባ እና የላምፓርድ ውሳኔ አፍራሽ ነው ወይንስ ገንቢ በሚሉት ጉዳዮች ላይ ይናገራል፡፡
የቅዳሜ ጋዜጣዎን ሊግን ያንብቧት አታምልጦት፡፡

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P