Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

ሊግ ስፖርት ጋዜጣን ቅዳሜ

ሊግ ስፖርት ጋዜጣን ቅዳሜ
ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ዘወትር ቅዳሜ በገበያ ላይ ስትውል የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ መረጃዎችን ይዛሎት ትቀርባለች፤ ተወዳጇ የእናንተ ጋዜጣ ሊግ በነገው እትሟ በሀገር ውስጥ ቅ/ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡናን ባገናኘው የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሸገር ደርቢ ጨዋታ የ3-2 ውጤትን ከተቀዳጀው የቡና ተጨዋቾች ውስጥ አማካዩ ታፈሰ ሰለሞን ይናገራል፤ ታፈሰ ስለ ዕለቱ ጨዋታ ከተናገረው መካከልም “ኢትዮጵያ ቡና ከቅ/ጊዮርጊስ ተሽሎ ተጫውቷል፤ እነሱም በጎዶሎ ልጅ ሆነው ከሌላ ጊዜ አቋማቸው አንፃር ኳስን አደራጅተው ለመውጣት በመሞከር ጥሩ ተንቀሳቅሰዋል፤ እንደዛም ሆኖ ግን በዕለቱ ጨዋታ እኛ የግጥሚያው አሸናፊ ሆነናል፤ ቅ/ጊዮርጊስን ያሸነፍነው ደግሞ ግብ ጠባቂያቸው በቀይ ካርድ ስለወጣባቸውና በጎዶሎ ልጅ ስለተጫወቱ ሳይሆን በሙሉ ልጅም ቢጫወቱ እናሸንፋቸው ነበር” ሲል ከሊግ ስፖርት ጋዜጣ ጋር ባደረገው ቃለ-ምልልስ ሀሳቡን ሰጥቷል፡፡
ሊግ ስፖርት ከኢትዮጵያ ቡና ተጨዋች ውጪ የቤት ኪንግ ፕሪምየር ሊግ የኮከብ ግብ አግቢነትን ከቡናው አቡበከር ናስር ጋር በጋራ ከሚመራው ሙጂብ ቃሲምም ጋር በቡድናቸው እና ከራሱ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታን አድርገን ተጨዋቹ ምላሹን ሰጥቷል፡፡
ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ ዘገባዋ ደግሞ ስለ አርሰናሉ ተጨዋች ላካዜት መነቃቃት፤ በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የዘንድሮ የውድድር ዘመን በስኬታማነቱ እየቀጠለ ስላለው ማንቸስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ሶልሻየር፤ ስለ ቼልሲው ንጎሎ ካንቴ ስብህናና በጣሊያን ሴሪ አ ደግሞ ከጁቬንቱስ ጋር በተያያዘ የጁቬ ዘመን እያበቃ ይሆን በሚልና በሌሎች መረጃዎች ዙሪያ ሊግ የምታስነብቦት ስለሆነች የነገው እትሟ አታምልጦት፡፡
የሊግ ስፖርት የፊት ለፊት ገፅ ይህንን ይመስላል

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P