ቅዳሜ ለንባብ የምትበቃው ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እንደተለመደው ሁሉ ቀኗን ጠብቃ ለንባብ ትቀርባለች።
ሊግ ስፖርትን ነገ ስታገኟትም የፋሲል ከነማው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቾች በዛብህ መላዮ ነው። ከቡድኑ ጋር በተያያዙ ጉዳዮችና ስለ ራሱ የሚናገረው ይኖራል።
የ ፋሲል ከነማው በዛብህ መላዮ በካፍ ኮንፌዴሬሽን የመጀመሪያው እና የፊታችን እሁድ በሚደረገው የመልስ ጨዋታ አስመልክቶ ምን ከጋዜጣችን ጋር ቆይታ አድርጓል ! ነገ ያነቧታል። ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ የስፖርት ዘገባዎቿም የሚወዷቸውን መረጃ የምትሰጦት ይሆናል።
የእርስዎ ምርጫ የሆነችው ሊግን ያንብቧት።
__________________________
የቴሌግራም ቻናላችንን ቤተሰብ ይሁኑ
https://t.me/Leaguesport