Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ቅዳሜም በገበያ ላይ ጋዜጣዋ 20ኛ ዓመቷን ልትደፍን የአንድ ዓመት ዕድሜ ነው የቀራት፤ ተወዳጅና ተናፋቂም ጋዜጣ ናት።

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ቅዳሜም በገበያ ላይ
ጋዜጣዋ 20ኛ ዓመቷን ልትደፍን የአንድ ዓመት ዕድሜ ነው የቀራት፤ ተወዳጅና ተናፋቂም ጋዜጣ ናት።
ሊግ ስፖርት እንደተለመደው በዕለተ ቀኗ የተለያዩ የሀገር ውስጥና የባህርማዶ ዘገባዎችን በማጣመር ይዛሎት የምትቀርብ ሲሆን በነገው የቅዳሜ እትሟም በሀገር ውስጥ ዘገባ በሸገር ደርቢው ቅ/ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ቡናን በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፉን ተከትሎ የቡድኑ የአጥቂ ስፍራ ተጨዋች እና ከተቆጠሩት አራት ግቦች መካከልም አንዱን ያስቆጠረው አቤል ያለው “በኢትዮጵያ ቡና ላይ ያስቆጠርናቸው አራት ግቦች ቢያንስ እንጂ የሚበዛ አይደለም” ብሎ ሲናገር ከዛ ውጪም በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያም ይናገራል። ሊግ ስፖርት ሌላ ይዛሎት የምትቀርበው ዘገባ የምንጊዜውም የቻምፒየንስ ሊግ ምርጡ ተጨዋች ክሊራንስ ሲዶርፍ እና የቻምፒዮንስ ሊጉ ዋንጫ አዲስ አበባ ስለመምጣቱም ዘገባ አላት።
ሊግ ስፖርት በባህርማዶ ዘገባዋም በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የዋንጫውን ባለቤት ስለሚጠቁመው የማንቸስተር ሲቲና የሊቨርፑል ተጠባቂ ጨዋታ፣ ማን. ዩናይትድን ማን ይታደገው በሚለው መረጃና የተለያዩ መረጃዎችንም ይዛሎት ትቀርባለች።
ሊግ ስፖርት አታምልጦት፤ ይወዷታል።
የሊግ ስፖርት የነገው የፊት ለፊት ገፅም ይህንን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P