Google search engine

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ የእናንተ ናት፤ በቅዳሜ እትሟም ጠብቋት ከተመሰረተች እና ለእትመት ከበቃች 20ኛ ዓመቷን ልትይዝ የተቃረበችው ተወዳጇ ሊግ ስፖርት ጋዜጣ በነገው እትሟም የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህርማዶ ዘገባዎችን ይዛሎት ትቀርባለች።

 

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ለንባብ ስትቀርብም በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊጉ ለቅ/ጊዮርጊስ በመጫወት የዘንድሮ የሊጉ ኮከብ ተጨዋችነት ሽልማትን ያገኘው ጋቶች ፓኖም ስለ ኮከብነቱ እና ስለ ቡድናቸው ሻምፒዮናነት ይናገራል።
ጋቶች ፓኖም ለሊግ ስፖርት ከሰጠው አስተያየት ውስጥ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያመራሁት ዋንጫን ፈልጌ ነበር፤ ያን እልሜንሞ ነው ያሳካሁት ሲል
በባህር ማዶ ዘገባዋ ደግሞ ስለ ክርስቲያኖ ሮናልዶ እንቆቅልሽ ስለ አርቴታ ክለብ ለውጥ እና ሌሎች መረጃዎችን ታቀርብሎታለች። ሊግ ስፖርት አታምልጦት።
የነገ የፊት ለፊት ገጿም ይህን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

%d bloggers like this: