Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች መውጣት እና መውረድን በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከዚህ ቀደም የትግራይ ክልል ክለቦች የ2013ዓ.ም የውድድር ተሳትፎን በተመለከተ ውሳኔ ማስተላለፋ ይታወሳል ። በውሳኔውም በ2013 ዓ.ም በተለያዩ የሊግ ደረጃዎች በሚካሄዱ ውድድሮች መሳተፍ ያልቻሉ የትግራይ ክልል ክለቦች ለ2014 ብቻ በነበሩበት ሊግ እንዲሳተፉ እና እንዲጠበቁ መወሰኑ ይታወቃል።

ይሁን እና የ2013ዓ.ም የውድድር ዘመን እየተጠናቀቀ ባለበት ሰዓት የተለያዩ የፍላጎት ውዝግቦች በመደመጥ ላይ ይገኛሉ። በተለይ የፕሪምየር ሊግ ውድድር ላይ የክለቦች መውጣት እና መውረድን ተከትሎ የተሳሳተ መረጃ በመሰራጨቱ የእግር ኳስ ቤተሰቡ ክለቦችን ጨምሮ በአሁን ሰዓት ግራ በመጋባት ላይ ይገኛሉ።

ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሼር ካምፓኒ ያቀረበው ሐሳብም በግብዓትነት የሚታይ እንጂ ውሳኔ አለመሆኑን እየገለጽን፤ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የእግር ኳሱ የበላይ አስተዳዳሪ እንደመሆኑ መጠን በዚህ ጉዳይ ላይ ስልጣን እና ኃላፊነት ያለው የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በመሆኑ በቀጣይ ከትግራይ ክልል ክለቦች ጋር የተጀመሩ ስራዎች እንደተጠናቀቁ የክለቦች የመውጣት እና የመውረድ ውሳኔዎችን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን።

ምንጭ – ኢ.ፉ.ፌ

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P