Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

የ2012ዓ.ም ሁሉም ሊጎች ውድድር መሰረዙን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳወቀ፡፡

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በ2012ዓ.ም ሲካሄዱ የነበሩ አጠቃላይ የሊግ ውድድሮች እጣ ፈንታ ላይ ዛሬ ከረፋዱ 5ሰዓት ሚያዚያ 27/2012ዓ.ም በቴሌ ኮንፍረንስ እና በአካል በፌዴሬሽኑ ጽ/ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ሁሉም የሊግ ውድድሮች ሙሉ በሙሉ መሰረዙን አሳውቋል፡፡
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽ ምክንያት የተቋረጡ የሊግ ውድድሮች ቀጣይ እጣ ፈንታ ላይ ውይይት ያደረገው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከዚህ ቀደም ከመንግስት እንዲሁም ዛሬ ከኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አብይ ኮሚቴ ጋር በጉዳዩ ላይ የመከረ ሲሆን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ሀገራችን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ስለምትገኝ እና ወረረሽኙን እንደ ሀገር መቆጣጠር እንደሚቻል ማወቅ አሰስቸጋሪ በሆኑ በቀጣይ ጊዜያት ውድድሮችን ማካሄድ እንደማይቻል በመገንዘብ የሚከተለውን ውሳኔ ስራ አስፈጻሚው አስተላልፏል፡፡
የ2012 ሁሉም የሊግ ውድድሮች ሙሉ በሙሉ ተሰርዘዋል፤ ውድድሩ በመሰረዙም በየትኛውም ሊግ ሻምፕዮን እንዲሁም ወራጅ የሌለ በመሆኑ ቀጣይ አመት በአፍሪካ ሻንፒዮንስ ሊግ እና በኮንፌዴሬሽን ካፕ ኢትዮጵያን የሚወክል ክለብ አይኖርም፡፡ በ2012 ሰኔ 30 ኮንትራታቸው የሚጠናቀቅ ተጫዋቾች የኮንትራት ጊዜያቸው እስከሚጠናቀቅ ድረስ ክለቦች ኮንትራታቸውን እንዲያከብሩ መወሰኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳውቋል፡፡

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P