ሊግ ስፖርትን በነገው እትም ጠብቋት
ምን ምን ጉዳዮችን አንስታ ታስነብቦት ይሆን?
በሀገር ውስጥ ዘገባ ቤት ኪንግ ፕሪምየር ሊግን በመምራት ላይ የሚገኘው የሀዲያ ሆሳዕናው ተከላካይ ተስፋዬ በቀለ /ጃምቦ/ በቡድናቸው ወቅታዊ አቋም ዙሪያ ስለ ራሱና ዘንድሮ ስለሚያስመዘግቡት ውጤት ይናገራል።
ሊግ ስፖርት በባህር ማዶ ዘገባዋ ደግሞ ሊቨርፑል እና ማን ዩናይትድ የፊታችን እሁድ በሚያደርጉት የላንክሻየር ደርቢ ጨዋታ ዙሪያ የሚመዘገበው ውጤት ለሻምፒዮንነት ፍንጭን ይጠቁማል ስለመባሉ ስለ ማን ሲቲ የመከላከል ብቃት እና በርካታ ሌሎች መረጃዎችን የምታቀርብሎት ይሆናል።
ሊግ አታምልጦት
የሊግ ስፖርት የፊት ለፊት ገፅ ይህንን ይመስላል።
ሊግ ስፖርትን በነገው እትም ጠብቋት ምን ምን ጉዳዮችን አንስታ ታስነብቦት ይሆን?
ተመሳሳይ ጽሁፎች