Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ 20ኛ ዓመቷን ልትደፍን የአንድ ዓመት ዕድሜ የቀራት ተወዳጇና ተናፋቂዋ ጋዜጣችን ሊግ ስፖርት እንደተለመደው በዕለተ ቀኗ ነገ ቅዳሜም የተለያዩ የሀገር ውስጥና የባህርማዶ ዘገባዎችን አጣምራ ይዛ ለንባብ ትቀርብሎታለች

ሊግ ስፖርትን በቅዳሜ
20ኛ ዓመቷን ልትደፍን የአንድ ዓመት ዕድሜ የቀራት ተወዳጇና ተናፋቂዋ ጋዜጣችን ሊግ ስፖርት እንደተለመደው በዕለተ ቀኗ ነገ ቅዳሜም የተለያዩ የሀገር ውስጥና የባህርማዶ ዘገባዎችን አጣምራ ይዛ ለንባብ ትቀርብሎታለች፤ የእኛ እና የእርስዎ ጋዜጣ የሆነችው ሊግ ስፖርት ቅዳሜ በገበያ ላይ ስትውልም፦
?በሀገር ውስጥ፦ በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊጉ የውጤት መሻሻል እያሳየ ስለመጣው ሲዳማ ቡና የክለቡ ተጨዋች ሙሉዓለም መስፍን /ዴኮ/ ይናገራል።
ሙሉዓለም ለሊግ ስፖርት ጋዜጣ ከሰጠው አስተያየት ውስጥ “የዋንጫ ርሃቤን በሲዳማ ቡና ማሳካት እፈልጋለሁ” ሲል ለጅማ አባጅፋር የሚጫወተው እዮብ አለማየሁም ስለ ቡድናቸው እና ስለ ራሱ ይናገራል። ምን ብሎ ይሆን?
የቅዳሜዋ ሊግ በባህርማዶ ዘገባዋም የተለያየ መረጃዎች አላት፤ ምን ጉዳዮችን ታስነብቦት ይሆን?
ሊግ በዕለቱ ይዛሎት ከምትቀርበው መረጃዎች መካከልም ስለ ካራባኦ ካፕ ቼልሲ እና ሊቨርፑል ስለሚያደርጉት የፍፃሜ ጨዋታ
-ሳካና ስሚዝ ሮው የአርሰናል የውጤት ሚስጥር ስለመሆናቸው
-ኤላንጋ የዩናይትድ አዲሱ ሚስጥር ስለመባሉ እና ሌሎችን ተጨማሪ መረጃዎችን በመያዝ ነገ በንባብ ታስኮመኩሞታለች።
ሊግ ስፖርት አታምልጦት፤ ይወዷታል።
የሊግ ስፖርት የነገ የፊት ለፊት ገፅ ይህንን ይመስላል።

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P