Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ለቅ/ጊዮርጊስ እና ኢት.ቡና በነገው እለት የእራት ግብዣ አዘጋጅተዋል

በአለምሰገድ ሰይፉ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለሀገሪቱ ስፖርት ትኩረት እየሰጡ የሚገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ም/ል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በነገው እለት በሸራተን አዲስ ሆቴል ለሁለቱ የሀገራችን ኃያላን ክለቦች ደማቅ የሆነ የእራት ግብዣ ማዘጋጀታቸውን ምንጮች ለሊግ ስፖርት ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡
ነገ በሚደረገው ዝግጅት ላይ የሁለቱ ክለቦች የቦርድ አመራር አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የፌዴሬሽኑ አመራሮች እንደሚገኙ ነው የተነገረው፡፡ እንደምንጮቻችን ጥቆማ ከሆነ በነገው እለት ክቡር ከንቲባው ካዘጋጁት የእራት ግብዣ በተጨማሪ ለሁለቱ ክለቦች የመለማመጃ እና ሆስቴል ሊገነቡ የሚችሉበትን ቦታ ሊያስረክቧቸው እንደሚችል ተጠቁሟል፡፡ በነገራችን ላይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከንቲባው ሁለቱን ክለቦች ይበልጥ በማቀራረብና ስፖርቱ የሰላም መንደር እንዲሆን ለማስቻል እያደረጉ የሚገኙትን ጥረት ብዙሃኖች አድንቀዋል፡፡

spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P