Free Porn
xbporn

buy twitter followers
uk escorts escort
liverpool escort
buy instagram followers
6x games unblocked fnaf unblocked games 76 unblocked games krunker.io slither unblocked io premium unblocked github.io unblocked games
Google search engine

የቅዳሜ እትሟ ሊግ ስፖርትን ያንብቧት የ20ኛ ዓመት ዕድሜን እያስቆጠረች የመጣችው ተወዳጇ እና ተናፋቂዋ ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ቅዳሜም በተለመደው መልኩ ለእናንተ ውድ አንባቢዎቿ የተለያዩ ዘገባዎችን ለንባብ በሚያመች መልኩ ይዛሎት ከተፍ ትላለች።

ሊግ ስፖርት ጋዜጣ ቅዳሜ ለንባብ ስትቀርብም በሀገር ውስጥ አምዷ፦
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በመምራት ላይ ከሚገኘው የኢትዮጵያ መድን ተጨዋቾች ውስጥ ግብ ጠባቂው አቡበከር ኑሪ ስለ ቡድናቸው እና ስለ ራሱ ይናገራል።
አቡበከር ወይንም ደግሞ በልጅነቱ ዕድሜ ይጠራበት በነበረው ቫንደርሳር ስም ይጠራ የነበረው ይኸው ተጨዋች “በሊጉ ሁሉም ከእዚህ በኋላ ለእኛ ጠንክሮ ስለሚመጣ በቂ ምላሽ ለመስጠት ተዘጋጅተናል/ ሲል ይኸው ተጨዋች በሌላ አስተያየቱ “መድንም ሆነ አሰልጣኝ ገ/መድህን ሀይሌ ሶስታችንን ግብ ጠባቂዎች ከሀገር ውስጥ መርጠውን እየተጠቀሙብን መሆኑ ለሌላው ትምህርት ሰጪ ነው” ብሎም ይናገራል።
ሊግ ስፖርት በባህርማዶ ዘገባዎቿም የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግን አስመልክቶና ሌላም ዘገባ አላት ከእነዛ መካከልም የሊጉን ውድድር ስለሚመራው አርሰናልም ይህን ዘገባ በነገው ዕለት ያንብቡ የአርሴናሎቹ አጥቂዎች በወሳኝ መለኪያዎች ሲነፃፀሩ በሚለው ፅሁፍ ዙሪያ ንኬቲያክ ከጄሱስን ጨምሮ ጥሩ መረጃን ያገኙበታል።
ሊግ ስፖርት የእርስዎ ናት፤ አታምልጦት፤ ይወዷታል።
የሊግ ስፖርት የነገው የፊት ለፊት ገፅም ይህንን ይመስላል።
spot_img
ተመሳሳይ ጽሁፎች

አስተያይት ያስፍሩ

እባክዎን አስተያይትዎን ያስፍሩ
እባክዎን ስምዎን እዚህ ያስገቡ

ትኩስ ዜናዎች

P